20% off all books with the code: BOOKS
-
10+ million books
-
New arrivals every day
-
Trusted by 1M+ customers
-
Great prices & discounts
-
Shipping across Europe
አፍቃሪው አንበሣ ከህልሙ ተነሣ ዕድሜ ጠገብ የሆነ ኢትዮጵያዊ ተረትን መሠረት አድረጎ የተጻፈ - ሚኻል(ማህሌት) ባርኦን እሸቱ,በጌታቸው እሸቱ
አፍቃሪው አንበሣ ከህልሙ ተነሣ ዕድሜ ጠገብ የሆነ ኢትዮጵያዊ ተረትን መሠረት አድረጎ የተጻፈ
ሚኻል(ማህሌት) ባርኦን እሸቱ, በጌታቸው እሸቱ
€14.30
€17.88
-20% with code BOOKS
In stock at our supplier
Shipping in 10-16 days
ይህ የጽሁፍ ስራ እድሜ ጠገብ ከሆነ የኢትዮጵያ ተረት የተወሰደ ነው።አንበሳዉ በአጋጣሚ አይቶ የወደዳትን ቆንጆ ልጅ ለማግባት አባቷን ይጠይቃል። በሀሳቡ የተደናገጡት አባት ግን አንበሳው ሊያሟላቸው አይችልም ብለው ያመኑትን ቅድመ ሁኔታ እንዲያሟላ ግፊት በማድረግ ጥያቄዉን እንዳይገፋበት ለማድረግ ይሞክራሉ። አንበሳው ደግሞ ፍላጎቱን ለማሳካት ቆርጦ ተነስቷል ፡፡ ታሪኩ እንዴት ይጠናቀቅ ይሆን? በመጽሐፉ ውስጥ መልሱን ያገኛሉ፡፡ መልካም ንባብ።
Description
ይህ የጽሁፍ ስራ እድሜ ጠገብ ከሆነ የኢትዮጵያ ተረት የተወሰደ ነው።አንበሳዉ በአጋጣሚ አይቶ የወደዳትን ቆንጆ ልጅ ለማግባት አባቷን ይጠይቃል። በሀሳቡ የተደናገጡት አባት ግን አንበሳው ሊያሟላቸው አይችልም ብለው ያመኑትን ቅድመ ሁኔታ እንዲያሟላ ግፊት በማድረግ ጥያቄዉን እንዳይገፋበት ለማድረግ ይሞክራሉ። አንበሳው ደግሞ ፍላጎቱን ለማሳካት ቆርጦ ተነስቷል ፡፡ ታሪኩ እንዴት ይጠናቀቅ ይሆን? በመጽሐፉ ውስጥ መልሱን ያገኛሉ፡፡ መልካም ንባብ።
Hello, I'm Olibro. How can I help you?
Hi, I'm Olibro, can I help?